Driver I – Addis Ababa

Location:  Addis Ababa, Ethiopia

Organization: Dashen Bank

Deadline: July 10, 2026

Job Description

የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ

Related Articles

 

ዳሽን ባንክ አ.ማ ደቡብ አዲስ አበባ ቀጠና ጽ/ቤት ባለው ክፍት ስራ መደብ አመልካችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

 

የስራ መደብ መጠሪያ፡ ሹፌር I (Driver I)

የክፍት ስራ መደብ ማስታወቂያ ቁጥር፡ DB_EX/SAD/001/26

የማመልከቻ የመጨረሻ ቀን፡ 10/07/2026

 

የስራ መዘርዝር

  • መልዕክቶችንና ሌሎች ነገሮችን ወደ ቢሮ ማድረስ ወይም ወደ ተለያዩ ድርጅቶችና መ/ቤቶች መላክ

 

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ

  • በቀድሞው 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች ወይም በአዲሱ 10ኛ/ 10+1 በአውቶ ሜካኒክ/ በኦቶሞቲቭ ቶክኖሎጂ ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
  • ደረጃ 4/ደረጃ 3 መንጃ ፈቃድ ወይንም ህዝብ 1/ ህዝብ 2 መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት

 

ተፈላጊ የስራ ልምድ

  • ሁለት (2) ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

 

ተፈላጊ ባህሪያዊ ብቃትና መገለጫ

  • የባንኩን እሴቶች መረዳት፣ ማክበር እና መተግበር
  • የስራ ተነሳሽነት፣ ትጋት እና እቅዶችን ለማሳካት በትብብር መንፈስ መስራት
  • ስራን በጥራት እና በቅልጥፍና መከወን

 

 

የስራ ቦታ

  • ደቡብ አዲስ አበባ ቀጠና ጽ/ቤት

 

ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፡- https://career55.sapsf.eu/sfcareer/jobreqcareer?jobId=1692&company=dashenbank

 

ለማንኛውም የድጋፍ ጥያቄና ማብራሪያ የሚከተለውን ስልክ ቁጥር ይጠቀሙ

  • 0114707920

Related Articles

Back to top button