Messenger
Location: Mekelle, Ethiopia
Organization: Dashen Bank
Deadline: May 3, 2026
Job Description
ለውጭ የወጣ ማሥታወቅያ
ቀን ፡ ሚያዝያ 21 2018 ዓ፣ም
ዳሽን ባንክ አ.ማ መ‚ለ ቀጠና ጽ/ቤት ባለው ክፍት ስራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የስራ መደብ መጠሪያ፡ የመልዕክት ሠራተኛ (Messenger)/ተላላኪ
የክፍት ስራ መደብ ማስታወቂያ ቁጥር፡ DB_IN/MD/003/26
የማመልከቻ የመጨረሻ ቀን፡ 05/03/2026
የስራ መዘርዝር
- ቢሮዎችን፣ኮሪደሮችን፣የመፀዳጃ ክፍሎችን፣መስኮትዎችን እና የመሳሰሉትን ያፀዳል/ታፀዳለች እንዲሁም ቆሻሻዎችን ወደ ቆሻሻ መጣያ በመውሰድ ያስወግዳል/ታስወግዳለች፡፡
- በመፀዳጃ ክፍሎች የሚገኙ አላቂ ዕቃዎችን ተከታትሎ/ላ ይተካል/ትተካለች፡፡ እንዲሁም የፎጣዎችን ጽዳት ይጠብቃል/ለች፤ በሚያስፈልግ ጊዜ ይቀይራል ትቀይራለች፡፡ በተጨማሪም ቡናና ሻይ በማዘጋጀት በሰዓቱ ለሠራተኞች ያቀርባል/ታቀርባለች፡፡
- መልዕክቶችንና ሌሎች ትዕዛዞችን ወደ ተለያዩ ቢሮዎች ያደርሳል/ታደርሳለች
- መልዕክቶችንና ሌሎች ትዕዛዞችን ወደ ተለያዩ ድርጅቶችና መስሪያ ቤቶች ያደርሳል/ታደርሳለች እና ይመልሳል/ትመልሳለች
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ
- በቀድሞው 12ኛና 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ ያጠናቀቀች ወይም በአዲሱ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
ተፈላጊ የስራ ልምድ
- አንድ (1) አመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ተፈላጊ ባህሪያዊ ብቃትና መገለጫ
- የባንኩን እሴቶች መረዳት፣ ማክበር እና መተግበር
- የስራ ተነሳሽነት፣ ትጋት እና እቅዶችን ለማሳካት በትብብር መንፈስ መስራት
- ስራን በጥራት እና በቅልጥፍና መከወን
- ሃላፊንትን በአግባቡ መወጣት
- ቀናነት እና ታዛዥነት
የስራ ቦታ
ለማንኛውም የድጋፍ ጥያቄና ማብራሪያ የሚከተሉትን ስልክ ቁጥሮች ይጠቀሙ
Ø 0342406175
የማመልከቻ ቀናት፤
- ከሚያዝያ 22 ቀን 2018 ዓ/ም እስከ ግንቦት 01 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ በኢ.አር.ፒ ሲሰትም በመጠቀም ማመልከት ይቻላል፡፡




